የፋይናንስ አካታችነት እንዲሻሻል የባንክ መደበኛ አገልግሎቶች በዲጂታል ፋይናንስ አገልግሎቶች ቢታገዙ ይበጃል

የባንኮች ቁጥር መጨመር ውድድርን እንደሚፈጥር ይታመናል። ይህ ውድድር ደግሞ የፋይናንስ አገልግሎቶች ተደራሽነት ያሰፋል ፣ የወለድ ህዳግ (በብድር እና ቁጠባ መካከል ያለው የወለድ ምጣኔ ልዩነት) እንዲጠብ ያደርጋል፣ የደንበኞች ግልጋሎትን ያሻሽላል እንዲሁም አዳዲስ የአሰራር ፈጠራዎችን ያበረታታል።
ነገር ግን እነዚህ ውድድር ያመጣቸዋል ተብለው የሚታሰቡ ትሩፋቶች በኢትዮጵያ የባንክ ኢንዱስትሪ አወቃቀር ምክንያት እውን ያለመሆን እድላቸው በግልጽ ይታያል።
In the Presence of Cut-throat Competition in Conventional Banking, the Next Best Arena is Digital

Despite the legal and regulatory framework being in place, and some observable progress taking place, the use of digital platforms is still in its infancy. Improving this situation requires the cooperation of the public (such as the NBE and the telecom regulator) and the private sector, both banks and the telecom sector.